አጠቃላይ በነዳጅ ሥራዎች ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ
በኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት እና በናይል ፔትሮሊየም ካምፓኒ መካከል ጥር 30 ቀን 2016 ዓ.ም አጠቃላይ በነዳጅ ሥራዎች ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ። የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ እስመለዓለም ምህረቱ በፊርማ በሥነ ሥርዓቱ ላይ እንደገለጹት ቀደም ሲል ለረጅም አመታት ከናይል ፔትሮሊየም ካምፓኒ ጋር ሲሰራ እንደነበር ገልጸው ይህ ዛሬ የተፈረመው ስምምነት አጋርነታቸውን የሚያረጋግጥ መሆኑንና የሁለቱንም …
Copy and paste this URL into your WordPress site to embed
Copy and paste this code into your site to embed